ለ አእምሮ / Le'Aimero ለ አእምሮ ልዩ እትም / ታህሳስ/ጥር 2006 / 01 / 2014 – አዲስ ዓመት | Page 5

ታሪክ ፍርዱዋን ያልሰጠች ይመስል- ታሪክ ፍርዱን ብዙ ቦታ ሰጥቶአል- ንጉሡ ወርደው በንጉሡ ፋንታ„…ሰበአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች የተከበሩበት ነጻ ምርጫ የሚካሄድበት ነጻ-ሕብረተሰብ በኢትዮጵያ ይመሰረታል „ እንዳልተባለ በእሱ ቦታ የተረሣውን መድገም ያስፈልጋል፣ደርግ የሚባል የወታደሩ አምባገነን መንግሥት ኢትዮጵያ ላይ ተመሥርቶ ሁሉን ጸጥ ለጥ አድረጎ ገዝቶአል። መብቶችን ጉዳይ ዞር ብለው ያላዩ ሰዎች“ አንዱ እንዳለው (እነ አቶ ታምራት ላይኔ እነ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ አቶ ሰዬ አብረሃ፣አምባሳደር ካሣ ከበደ፣ አንዳርጋቸው ጽጌ…)፣አሁን ሰውዬው እንዳለው „ ለዲሞክራሲ መምጣት ግንባር ቀደም ታጋይ ወጥቶአቸው እኛን ከገባንበት ማጥ ነጻ ለማውጣት ተነስተዋል“ ከፊሉ አሥመራ ላይ መሽጎ! ሌላው ከአሜሪካ፣ የተቀረው ከአዲስ አበባ ! ለማስታወስ ያኔም በየዓመቱ ለአሥራ ሰባት ዓመታት በተከታታይ„…ገና ሲመጣ ዘመን „ለመሆኑ ምን አዲስ ነገር ተፈጠረ ?“ ብለው አልፎ ዘመን ሲተካ…ፋሲካ ሲደርስ እንደ አንዳዶቹ እራሳቸውን ተገርመው ይጠይቃሉ። ተለመደው „…የሰላም የፍቅር የ…“ ተባብለናል። „የሞቀ ቤታቸው ውስጥ ተቀምጠው“ ነጻውን በሁዋላስ? የዲሞክራሲ አየር የሚተነፍሱ እንደፈለጉ ማንንም ሳይፈሩ ገብተው የሚወጡ አንዳንድ እነሱን -ደርግንና መንግሥቱ ኃይለማሪያምን ሰዎች ደግሞ -ይህ ነው ሌላው ጥያቄ „…ለምን ጥለን- „ …እንደገና ነጻና ዲሞክራቲክ እና በምን ምክንያት ምንስ ነክቶአቸው ነው ? መንግሥትን በኢትዮጵያ መስርተን የግለሰብ …ስለ ኪዩባና ስለ ፔኪንግ ስለዚያ አምባገነን ነጻነትን አክብረንና አስከብረን ነጻ-ጋዜጣን ሥርዓት ስለ እነሱ መፍትሔና ጎዳና ለአገራቸው ፈቅድን የፓርላማ ምርጫን አካሂደን …“ ለኢትዮጵያና ለሕዝቦቻቸው የሚመኙት?“ ያሉ ድርጅቶች ሥልጣኑን ሲጨብጡ ብለው ነጮቹ እዚህ በሚያወጡት ጽሑፍ ላይ አገሪቱን ለሁለት ከፍለው መዳፋቸው ውስጥ እራሳቸውን ይጠይቃሉ እኛንም መልስ አምጡ አስገብተው ትንሽ ቆይተው እነሱ እራሳቸው ብለው ይወተውታሉ። ጦርነት ከፍተው ከአንድ መቶ ሺህ ወጣቶች በላይ ባድሜ ላይ ወድቀዋል። አልፈው ሄደው በነገሩ ተገርመው “ …ከአልጠፋ የሰበአዊና ዲሞክራሲዊ መብቶች ጽንሰ-ሐሳብ እንደገና ለማስታወስ ያኔም እንደተለመደው „… ኮንሴፕት (ዓለም አቀፉ የተባበሩት መንግሥታት እንኳን አደረሳችሁ ተባብለን…የፍቅርና የሰላም አዋጅ አለ) ለምንድነው አንዳንድ ጸሓፊች፣ የደስታና የ…“ ምኞታችንን ተለዋውጠናል። ከአልጠፋ ነገር ስለ `የገዳ – ዲሞክራሲ´ና ስለ እሱ መምጣት የሚያስተምሩት?“ ብለው አሁንስ? እነዚህ ሰዎች እራሳቸውን ይጠይቃሉ። በሥልጣን ዘመናቸው ቅንጣት ያህል እንኳን እንግዲህ „አትድከሙ እግዚአብሔር አተኩሮ አድረገው „…የሰበአዊና ዲሞክራቲክ ረስቶአችሁዋል።„ የሚሉት ወገኖች ሆነ ወይም 5