ለ አእምሮ / Le'Aimero ለ አእምሮ ልዩ እትም / ታህሳስ/ጥር 2006 / 01 / 2014 – አዲስ ዓመት | Page 11

ይቀያይረዋል- „እንደሌሎቹ መንግሥታትና ሕዝብ ልጆችሽ ከመራባቸው በፊት ብድግ ብለሽ ሽንጡን ከደቡብ አሜሪካ ከአርጀንቲና ታላቅና ታናሹን ከብራዚል ማንጎና አናናሱን የወይን ፍሬውንና ጽጌረዳውንከቺሊ ከኮሎምቢያ ከኬንያና ከደቡብ አፍሪካና ከካሜሩን እንቺም ብታውቂበት ማምጣት ትችያለሽ። ሲቆጥር „እኛም መኪና መሥራት እንችላለን „ የሚለው መዝሙር የሰውዬውን ንግግር ማጀብ፣ልጁ እንደጻፈው ማጀብ ይጀምራል። „…ግን ምን ይደረግ አንዲት አጥንት“ – ይህ ለሰሚው ሁሉ ኃይለኛ ቃል ነው -„…ሆን ተብሎ ተጠንቶ እንዲጣልባቸው፣ እንደተጣለላቸው የመንደር ውሾች ልጆቹዋ እንዲጣሉበት ያን!… „ ባህታዊው እዚህ ላይ ነገር የገባው ይመስላል-የሰውን ልጆች ሁሉ ከአላወቁበት የሚያበጣብጠውን የዘር ጥያቄን፣የነገሮች ሁሉ እምብርት አድረጎ የሚያየውን ትምህርት- „… እናውቃልን ለሚሉት ወጣት የኢትዮጵያ ልጆች አስጨብጠው በነገር አሳክረው ለቀቁአቸው …“ ልጁ እንደዘገበው ሰባኪው ባህታዊው ይላል። ወረድ ብለሽ ወርቅና አልማዙን የዝሆን ጥርሱን መዳቡን ከኮንጎ፣ ነዳጅ ዘይት ከሱዳን ከአንጎላና ከጋና ….“ እያለ ሲቆጥር „ ተመልከት ተመልከት ይህን ፊውዳል ርዝራዥ„ ምን አለ? ሰማኸው ምን እንዳለ?… ከኮንጎ እና ከኬንያ ከ…ደቡብ አፍሪካ …ከአርጀንቲና ሽንጥና አልማዝ እናስገብር አለ…“ አያሉ አንዳንድ ወጣት ልጆች ሲጮሁበት፣ሌሎቹ „….አባ ይቀጥሉ፣ዝም ብለው ይቀጥሉ…“ የሚል ድምጽ ተሰማ። በዚህቺ ደቂቃ ይህ ተሰምቶ ሳያልቅ ደወል ተደውሎ ታቦቱ ወደ ጥምቀት ወንዝ ለመውረድ „…ነዳጅ ዘይት ከሳውዲ ከኢራንና ሊቢያ …“ ከመቅደሱ ይወጣል። የሚለው ቃል ሲሰማ ሰው ሁሉ ደስ ብሎት – ጸሓፊው እንደ ዘገበው „…ቅልጥ ያለ ጭብጨባ ሁካታና ግርግር ጩኸትና እልልታ ቅጥር በገዳሙ ውስጥ ተሰማ።“ ጊቢው ውስጥ ይሰማል። ገዳሙ ሁል ጊዜ ምን እንደሆን አይታወቅም ታቦት ሲወጣ እንዳለ ያለነው እሱ ጸሓፊው እንዳ አጫወተው ይንቀጠቀጣል። ኢትዮጵያ ውስጥ ከአሉት በሺህ ከሚቆጠሩት አድባራትና ገዳማት ከአንዱ አጥር ግቢ ውስጥ ታቦቱን የተሸከሙ ቄስ ከነጃንጥላው ዞር ሲሉ ነው። „… የወይን ጠጅ ከጣሊያን አገር „ ሲል ህዝቡ ሆ ብሎ መሬት ላይ ወድቆ አፈሩን ሣሩን ደግሞ ልክ „ሳውዲ ብሎ እላይ ኢ