ለ አእምሮ / Le'Aimero ለ አእምሮ የካቲት 2006 / February 2014/ እትም፣ ቅጽ 2 ቁጥር-07 | Page 41

እርስ በእራሳቸው በቀላሉ መተማመን ይችላሉ።እምነት ደግሞ አብሮ ለመኖር መሰረት ነው። ይህም በመሆኑ ነው በምሥራቁና በምዕራቡ ጀርመን መካከል ያለውና የነበረው „ልዩነቶች“ ተወግደው የበርሊን ግንብ የሁዋላ ሁዋላ ተገርስሶ ሊወደቅ የቻለው።የወደቀውም።